top of page

ደብረ ሚጣቅ ቅዱስ አማኑኤልና ቅድስት ኪዳነ ምህረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን

ቀጣይ መርሃግብሮች
ሥርዓተ ቅዳሴ
ክርስትና፣ ሥርዓተ ጋብቻና ፍትሐት
ከቅዳሴ በኋላ የወንጌል ትምህርት
"ስለዚህ እኔ ከአንተ ጋር ስለሆንኩ አትፍራ ፣ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ ፣ አበረታሃለሁ እረዳሃለሁም ፣ በጻድቁ ቀኝ እጄም አበረታሃለሁ።"
ኢሳ. 41፥10
እንኳን ደህና መጡ!
የደብረ ሚጣቅ ቅዱስ አማኑኤልና ቅድስት ኪዳነ ምህረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በተዋህዶ እምነት ዶግማ፣ ቀኖኖና ትውፊት መሠረት በሜሪላንድና አከባቢው ለሚገኙ ምዕመናን በሙሉ፤ የቤተ ክርስቲያንቱን መሠረታዊ ትምህርት በቅዱሳን መጽሕፍት ምንጭነት በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ መሰረት ምእመናንና ምእመናት በማስተመርና በተለያዩ አገልግሎት በማገልገል ላይ እንገኛለን።



bottom of page
